Tuesday, November 1, 2016

ለመልክ ሳይሆን ለፍቅር ልኖር ይገባል!


አንድ ወቅት የአንድ ወጣት ልብ ከአንዲት በጣም
ቆንጆ መልከመልካም፤ ፀባዮ ሰናይ የሆነች ልጅ ጋር
ያርፋል፡፡
እናም ልጁ ቀረባት እሷም ቀረበችው
ተዋደዱ በጣም ተፋቀሩ፡፡ ከለታት አንድ ቀን ለዚህ አፍቃሪ ልቡን
ቀጥ
እሚያደርግ ነገር መጣ አገሩ በጥላቶች ተወረረች
መሄዱ ግድ ሆነበት ፡ ፍቅሩ ግን በእሱ ሜሄድ
ተሸበረች፡፡
ታድያ ለአገሩ ሜሄዱ ጥሩ ሁኖ እያለ ነገር ግን ጅመሩ ፍቅራቸው ሳይበስል በዛው እንዳይቀር ሰጋች፤
ፍቅሮ ለመጨረሻ
ጊዜ የመጨረሻዋን ምሽት
በጠራው ምሽት ኮዋክብት በአንድ ላይ ስለ ፍቅር
በሚዘምሩበት እና በንፋሱ ሽማግሌነት ፊት ከወደ
እግሩ በርከክ ብሎ በእጁ ትንሽ ነገር የምትመስል ነገር ግን ምግባሮ ትልቅ የሆነች ቀለበት አውጥቶ የእኔ
ቆንጆ ታገቢኛለሽ ? ብሎ ጠየቃት እሷም በ አይኖቻ
እምባ
እየወረዱ በደስታ ተቀበለችው፡፡ ወጣቱም
ላገሩ ዘመተ እሷም ብቻዋን በሃሳብና በፍቅር ተከዘች
;ታድያ ምን ያደርጋል አንድ ቀን መንገድ ላይ እየሄደች ድነገድ መኪና አደጋ ደረሰባት ፤ ያ
በውበት የቡዙ ሰው መነጋገሪያ የነበረው ውበት
በአንድ ጊዜ ተለወጠ ፤ አሁን ያቺ ቆንጆ ልጅ ሳትሆን
ፊቶ ላይ
ጠባሳ ያለባት ወደ ሚለው ተቀየረ፤
በደረሰባት አደጋ በጣም ተጎዳች አዘውትራ መጨነቅ ጀመረች እውነት የእኔ ውድ አፍቃሪ
እንደዚህ ሁኘ ልጠብቀው ፤ አይሆንም እያለች
ብቻዋን ስታወራ እናቶ ሰምታት ልጀ እንዲህማ
አትበይ አንቺ ተጨንቀሽ የምትፈጥሪው ነገር የለም
ፍቅረኛሽም
መጀመሪያ በሰላም ይምጣ እና ይወስናል ደሞ መልክ እኮ አላፊ
ነው እያለች ልታጽናናት ብትሞክር ምንም ሃዘኖ
በዛ፡፡ በዚህ ሁኔታ በዙ ግዚያት አለፉ የ ልጅቱ ኃዘን
ግን ከመበርታት በስተቀር ምንም ለውጥ የለውም ፤
ታድያ ወደ ከተማ ከመውት መኝታ ቤቶን መርጣ
በሃዠን ታሳልፋለች፡፡ አንድ ቀን መኖር አንገሸገሻት፤ አገሩን
ለቃ ልትሄድ
ወስና አልጋዋ ላይ ሁና ስታለቅስ የመኝታ ቤቱ በር
ተንኳኳ ከዛም ተከፈተ አንድ የወታደር ልብስ የለበሰ
ወጣት ከፈቶ ቆመ ደንግጣ ተነሳች ፈራች ፈቶን
በእጆቻ ሸፈነች እሱም ተይው አትሸፊኝው እኔ እንዲህ አይነት አደጋ እንደደረሰብሽ እናትሽ ፎቶ
ልካልኝ ነበር
ከለ በኋላ ከእግሩ ሸብረክ ብሎ የእኔ ቆንጆ
ታገቢኛለሽ ? አላት እሷም እኔ እኮ አታየኝም
ለአንተ አልገባም መልኬ ተበላሽቷል ስትለው እሱም
እኔ መች መልክሽን አፈቀርኩሽና አንቺ እኮ ውብና ቆንጆ የሆነ የውስጥ ውበት አለሽ ያ ለእኔ በቂ ነው
ሲላት
በአይኖቻ ዕማባዎቻ እየወረዱ ታቅፈዋለች፡፡
አያችሁ ፍቅር ሃያል ነው ሰው ለመልክ ሳይሆን
ለፍቅር ልኖር ይገባል!!


Share:

0 comments:

Post a Comment

ጣዕም

Featured

ፍ ቅ ር